የዶ/ር ቦጋለች ገብሬ መታሰቢያ አጠቃላይ ሆስፒታል የተከታታይ ሙያ ማጎልበቻ ማዕከል ዕውቅና አገኘ። የዶ/ር ቦጋለች ገብሬ መታሰቢያ አጠቃላይ ሆስፒታል የተከታታይ ሙያ ማጎልበቻ ማዕከል (CPD-Center) የዕውቅና ፈቃድ ሰርተፍኬት… more
የዶ/ር ቦጋለች ገብሬ መታሰቢያ አጠቃላይ ሆስፒታል የደም ልገሳ መርሀግብር ማከናወኑን ገለፀ። ጥቅምት 6/2018 ዓ.ም የዶ/ር ቦጋለች ገብሬ መታሰቢያ አጠቃላይ ሆስፒታል ሄኖን ከተሰኘ የበጎ… more
በዶ/ር ቦጋለች ገብሬ መታሰቢያ አጠቃላይ ሆስፒታል ሠራተኞች የተቋቋመው Humanitarian and social service unit (HASSU) የተሰኘ የበጎ አድራጎት ማህበር ለ155 አቅም… more
በዶክተር ቦጋለች ገብሬ መታሰቢያ አጠቃላይ ሆስፒታል የCT_Scan ማሽን አገልግሎት ማስጀመሪያና የኦክስጅን ማምረቻ ማዕከል ግንባታ መሠረት ድንጋይ የማስቀመጥ መርሃግብር ተካሄደ።… more
በዶክተር ቦጋለች ገብሬ መታሰቢያ አጠቃላይ ሆስፒታል የኦክስጅን ማምረቻ ማእከል ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል። የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ድጉማ፣ የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳደር፣ የማህበራዊ… more
የዶክተር ቦጋለች ገብሬ መታሰቢያ አጠቃላይ ሆስፒታልን የሜዲካል ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ። በከምባታ ዞን የዱራሜ ከተማ አስተዳደር የዶክተር ቦጋለች ገብሬ መታሰቢያ… more
የዶ/ር ቦጋለች ገብሬ መታሰቢያ አጠቃላይ ሆስፒታል EHAQ ክላስተር የ2ኛ ሩብ አመት አፈጻጸም ተገመገመ። መጋቢት 16/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ትስስር (EHAQ… more
በዶክተር ቦጋላች መታሰቢያ አጠቃላይ ሆስፒታል ለተገልጋዩ ህብረተሰብ የተሟላ አገልግሎት ለመስጠት የተጀመሩ እንቅሰቃሴዎች ተጠናክሮ መቀጠል አለባቸው ተባለ። በከምባታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ… more